top of page
Search

‎እየተካሄደ በሚገኘው የኮንሶ ምሁራን ማህበር 4ኛ መደበኛ ጠቅላላ ጉባኤ የክረምት በጎ ተግባር እየተከናወ ነው፣


‎እየተካሄደ በሚገኘው የኮንሶ ምሁራን ማህበር 4ኛ መደበኛ ጠቅላላ ጉባኤ የክረምት በጎ ተግባር እየተከናወ ነው፣


‎በመካሄድ ላይ በሚገኘው የምሁራን ማህበር 4ኛ መደበኛ ጠቅላላ ጉባኤ የክረምት በጎ አካል የሆኑ የደም ልገሣ መርሃግብር እየተካሄደ ነው።

‎የኮንሶ ዞን ከፍተኛ አመራሮች በወቅቱ እንደገለጹት ደም መለገስ ሊተካ በሚችል ደም ሊተካ የማይችል ህይወትን የማዳን ኃላፊነታችንን እየተወጣን ነው ሲሉ ገልጸው ሁሉም በዚህ በጎ ተግባር የበኩሉን እንዲወጣ ጥሪ አቅርበዋል።

‎በጎ ማድረግ የጽድቅ ስራና የመልካምነት መገለጫ መሆኑን ያስገነዘቡት የዞኑ ከፍተኛ አመራሮቹ፤ለበጎነት እጃችንን በመዘርጋት ድጋፍ ለሚሹ አካላት የድርሻችንን ሊንወጣ ይገባልም ብለው የደም ልገሳ መርሃግብር እንደሚቀጥልም ተመላክቷል።


ካራት:ነሐሴ:22/2018 ዓ.ም

(ኮንሶ ዞን ኮሙኒኬሽን)

 
 
 

Comments


bottom of page