top of page
Search

#ኮንሶ_የታታሪነት_ተምሳሌት!

የታታሪነት ተምሳለቶች የኢትዮጵያ ኩራት የሆኑት የእርከን ጥበብ ባለቤቶቹ ኮንሶዎች አዲስ ለአዲስ የወንዝ ዳርቻ ልማት ፕሮጀክትን የሀገራችን መዲና እና የአፍሪካ ህብረት መቀመጫ በሆነቺው በአዲስ አበባ ከተማን ጉለሌ ክ/ከተማ በዚህ መልኩ በማስዋብና በማልማት ላይ ይገኛሉ።

የኮንሶ ህዝብ በሀገር ደረጃ ትኩረት ያልተሰጠውና አንድም የፌዴራልም ሆነ የክልል ፕሮጀግት በዞኑ ውስጥ ያልተሰራለት በመልካም አስተዳደር ችግሮችና በኢኮኖሚው ላይ በሚደረጉ አሻጥሮች ሀገራችን ለውጭ ሀገራት ጭምር እያቀረበች ባለችበት የኤሌክትርክ አገልግሎት ማግኘት ያልቻለና በሚያሳዝን ሁኔታ በጨለማ ውስጥ የሚማቅቅ ህዝብ ቢሆንም ለሀገሩ ያለው ፍቅርና ከፍ ያለ በየ ሀገራዊ ስሜት ግን ሀገሩን ከማልማት አላገደውም።

በእውነት የፌዴራል መንግስት የኮንሶ ህዝብ ለሀገሩ እያበረከተ ካለው የላቀ አስተዋጽኦ አንፃር ከሀገሩቱ ልማት እንዲቋደስ በማድረግ ህዝቡን መካስ አለበት።

 
 
 

Recent Posts

See All
#ከኮንሶ_ምሁራን_ማህበር_የተሰጠ_መግለጫ!

ከኮንሶ_ምሁራን_ማህበር_የተሰጠ_መግለጫ የኮንሶ ምሁራን ማህበር "ሰላማዊ፣ የተለወጠና የበለፀገ የኮንሶ ማህበረሰብን ማየት" የሚል ራዕይ አንግቦ በአዋጅ ቁጥር 1113/2011 መሰረት ግንቦት 21 ቀን 2015 ዓ.ም...

 
 
 
የኮንሶ ምሁራን ማህበር (KIA) ከኢ.ፌ.ዲ.ሪ ሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ባለስልጣን የፕሮጀክተር እና የካዝና (safe box) ድጋፍ ተበረከተለት።

የኮንሶ ምሁራን ማህበር (KIA) ከኢ.ፌ.ዲ.ሪ ሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ባለስልጣን የፕሮጀክተር እና የካዝና (safe box) ድጋፍ ተበረከተለት። የኮንሶ ምሁራን ማህበር "ሰላማዊ፣ የተለወጠና የበለፀገ የኮንሶ...

 
 
 

Comments


bottom of page